ክልሉ ውሀ ፣ መስኖና ማዕድን ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ዳዊት ሀይሉ በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ከግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ጋር የግብ ስምምነት ተፈራረሙ
cerwater
Thu, 08/07/2025 - 17:03
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ_ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ በተገኙበት የግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ ልክነሽ ሰርገማ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውሀ ፣ መስኖና ማዕድን ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ዳዊት ሀይሉ ጋር በ2018 በጀት ዓመት ዕቅሰድ የግብ ስምምነት ተፈራርመዋል
Image
Wolkite , Ethiopia
cerswimb10@gmail.com
+251113658301 